06/11/2025
ኃላቀሩ ቡድን የፌደራል መንግስትን ወደ ግጭት ለማስገባት በዓፋር በኩል ትንኮሳዎች ፈፅሟል ይህንንም የአዛዡና ጌታውን ሻዕብያ አጀንዳ ለማስፈፀም የተደረገ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ🚀
‼️ከጥፋቱ መማር ያቃተው የህወሓት ቡድን የላኪውን የሻዕቢያን የተልዕኮ ጦርነት በግልፅ በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ወሰን ውስጥ በማግባት 6 መንደሮችን በጉልበት በመቆጣጠር ንጹሃንን በሞርታርና በዙ-23 በመደብደብ የሽብር ተግባሩን ጀምሯል፡፡