27/05/2023
የትምህርት ዕድል ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች
አምስት ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን የነጻ ትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ሊያደርጉ ነው።
ሊሴ ገ/ማርያም ፣ ጣሊያን ት/ቤት፣ ቤንግሀም አካዳሚ፣ ሳንፎርድአለም አቀፍ ት/ቤትና አሜሪካን ማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች የመክፈል አቅም የሌላቸው ተማረዎችን ነጻ የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ እንደሚያደርጉ ተገልጿል።
ከማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች ኃላፊዎች ጋር ውይይት ያደረጉት የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች 10 በመቶ ተማሪዎችን ተቀብለው እንዲያስተምሩ ከስምምነት ደርሰዋል ብለዋል።