26/01/2026
ጽንፈኛውና የሻቢያ ተላላኪ የሆነው ወሮበላ ቡድን ከአማራ ሕዝብ ጫንቃ ላይ የሚወገድበት ጊዜ ደርሷል። ይህ ቡድን ገና ከጅምሩ ዓላማው የሕዝብን ሥቃይ ማብዛትና የጌቶቹን አጀንዳ ማስፈጸም የነበረ የሽብር ስብስብ ነው።
አሁን ላይ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የሚደርስበትን ብርቱ ጥቃት እና ከሕዝቡ የሚሰነዘርበትን ተቃውሞ መቋቋም አቅቶት እየፈራረሰ ይገኛል። አብዛኛው አባሉ እጅ እየሰጠ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ደግሞ የዘረፉትን የሕዝብ ሀብት ይዘው ወደ ላኪዎቻቸው እየሸሹ መሆናቸው እየተሰማ ነው። የኢትዮጵያ ጠላቶች በየአቅጣጫው እየከሰሙ ነው!