29/06/2025
ዛሬም ተመርቋል😮
እንኳን ደስ አለህ ኤፍሬም በለጠ! 🎉
ከሶስት አመት በፊት እናቱን በክብር በእንጨት ተሸክሞ በማስደመም፣ የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የመላው ኢትዮጵያን ልብ የነካው ቀን ትዝ ይላችኋል?
ያኔ እናቱን በክብር በማሰብ ያሳየው ፍቅር እና መልካምነት ለሁላችንም ትልቅ ትምህርት ነበር።
ዛሬም፣ ጀግናው ኤፍሬም በለጠ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ School of Commerce በ2025 ተመርቋል::
ዛሬም እንደ ትናንቱ ሁሉ፣ የእናቱን ውለታና ፍቅር ባለመዘንጋት የሀገር ልብስ አልብሶ ከእርሷ ጋር መታየቱ ምን ያህል ትልቅ ሰው እንደሆነ ያሳያል።
ትምህርት የማያልቅ የህይወት ጉዞ መሆኑን በተግባር ያሳየኸን ጀግናችን እንኳን ደስ አለህ!
ይህ ለእኛ ለሁላችንም ትልቅ ተነሳሽነት ነው፤ ፍቅር፣ ትጋትና ትምህርት የህይወት መሰረት መሆናቸውን ኤፍሬም በተግባር አሳይቶናል።
በጊዜውም በክብርት ከንቲባ ለእናቱ
ኮንዶሚኒየም መሸለሙ አይዘነጋም::
መልካም የህይወት ጉዞ እንመኝልሀለን!
Congratulations ኤፍሬም በለጠ 👏😮
🙏🙏🙏❤️❤️❤️
🌴🌴🌴